አርብ ሲኒማ ገብቶ ሰኞ ተሰረቀ ተብሎ እንደ ቀልድ የሚወራባት ሀገር ይገርማል😳
የአንድ ሰዉ የአዕምሮ ንብረት የሆነን ፊልም ለእስክሪን ለማብቃትና ተመልካቹን ለማዝናናት የሚከፈለዉን ጊዜ ገንዘብና እዉቀት ሠርቆ ድካሙን ከንቱ ማስቀረት ትርፉ ምን እንደሆን አላዉቅም ❓
ዳሩ ግን ወዳጆቼ የተሠረቀን ፊልም በማንኛዉም መንገድ
ባለመላላክና በተቻለን የሌባ ተባባሪ አለመሆናችንንና ለሙያው ያለንን ክብርና ለሙያተኞቹም ቢሆን ሲኒማ ገብተን በማየት የድካማቸዉን ዋጋ እንክፈላቸዉ 🙏🏽
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ