ቅዳሜ 28 ማርች 2020

#አሳፋሪ_ተግባር



አርብ ሲኒማ ገብቶ ሰኞ ተሰረቀ ተብሎ እንደ ቀልድ የሚወራባት ሀገር ይገርማል😳
  የአንድ ሰዉ የአዕምሮ ንብረት የሆነን ፊልም ለእስክሪን ለማብቃትና ተመልካቹን ለማዝናናት የሚከፈለዉን ጊዜ ገንዘብና እዉቀት ሠርቆ ድካሙን ከንቱ ማስቀረት ትርፉ ምን እንደሆን አላዉቅም ❓

ዳሩ ግን ወዳጆቼ የተሠረቀን ፊልም በማንኛዉም መንገድ 
 ባለመላላክና በተቻለን የሌባ ተባባሪ አለመሆናችንንና ለሙያው ያለንን ክብርና ለሙያተኞቹም ቢሆን   ሲኒማ ገብተን በማየት  የድካማቸዉን ዋጋ እንክፈላቸዉ 🙏🏽

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ