ቅዳሜ 28 ማርች 2020

አንኮረኳኮም

የቢላርዚያን መድሐኒት ያገኙት ዶክተር አክሊሉ ለማ ኢትዮጵያዊ ናቸዉ  ! በ4 ኛ ክፍል ትምህርት ተምረነዉ ያለፍነዉን ታሪካቸዉ ዛሬ ላይ 
   የኮሮና ቫይረስን በሳይንሳዊ ምርምር በተደገፈ የሀገር በቀል እውቀት ከዘመናዊ ሳይንስ ጋር በማቀናጀት ቫይረሱን ለማከም የተሰራው መድሃኒት መሰረታዊ የምርምር ሂደት በማለፍ ተደጋጋሚ የቤተ ሙከራ ሞዴሊንግ ሂደቶችን በስኬት አልፏል፡፡"  የሚል መረጃ ስንሰማ ልንደነቅ ሳይሆን
በአገር ልጆች ጥረት ክብር እንጂ ሌላ ለማጣጣል መሯሯጥ ደሥ አይልም please አንኮረኳኮም 

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ