#በአንድ_ሀገር_ሁለት_መንግስት‼
#ኦርያ_ኢትዮጵያ_ማሔር_ሻላል_ሐሽ_ባዝ"🥺
#የኢትዮጵያ_ተባዮች_ከላይዋ_ላይ_ተነሱ…..#ምርኮ_ፈጥንዋል….#ብዝበዛም_ቸኩሏል "🥺
#አሁን_ላይ
ከኢትዮጵያዊነት ይልቅ ዘር ቆጠራ "ዘረኝነት ጎልቶ የነፃነት ቀንዲል የተባለች ሀገር ኢትዮጵያ በጥቂት ወገኖች ጥጋብ
በአደባባይ ተደፍራለች !
#ነፃ_ህዝቦቿ_ቀን_አውጪ_በተባሉ_አካላት_ቀኑ_ጨልሞባቸዋል !🥺
#በአንድ_ሀገር_ሁለት_መንግስት_ሰልጥኖ_ህዝቤ_ተጨንቋል !🥺
👇
*#ህግ_የማያስከብር_መንግስት
#ሰባኪው_ቡድን
👉 ይህ አንዱና የላይኛውን ቦታ በስም ብቻ እየታየበት ህግን አላስከበረም ተብሎ እንዳይወቀስ እያባበለ ተሽሞንምኖ ሀላፊነትን ለመወጣት ይፍራ ወይ ይለግም ያለየነው ቅጥ አምባሩ የጠፋብን ቡድን ነው
#ብቻ_ግን_እየሰበከን
*የእምነት ቦታወች ተቃጠሉ ቅርሶች ወደሙና ተዘረፉ ሰባኪው መንግስት ባላየ አለፈው🥺
* ባንኮች በጠራራ ፀሀይ በአደባባይ ተዘረፉ ሰባኪው መንግስት ባላየ አለፈው🥺
*ኢትዮጵያዊ መሆናቸው ተዘንግቶ በጎሳ እየተለዩ የጅምላ ጭፍጨፋ ሲካሄድ ሰባኪው መንግስት ባላየ አለፈው🥺
*የተማሩ ለሀገር ለወገን እየለፋ የነበሩ በአደባባይ ተገደሉ ሰባኪው መንግስት ባላየ አለፈው 🥺
* ድሆች ከደሳሳ ጎጆቸው እየተፈናቀሉ ሲንገላቱ ሰባኪው መንግስት ባላየ አለፈው🥺
* ምስኪኑ ህዝብ ከእጅ ወደ አፍ ለሆነ ኑሮው ከሚያገኘው ቀንሶ ቆጥቦ የገነባው የጋራ መኖሪያ የቤት ልጅና የውጭ ይሉትን ብሂል በሚያራምደው ቡድን በጉልበት ለተረኞች ሲታደል ይህ ሁሉ ሲሆን ሰባኪው መንግስት እያየ ባላየ አለፈው🥺
#ሲከፋም
* ኢትዮጵያዊያን በአደባባይ በመንጋ በድንጋይ ተወግረው በግፍ ሲገደሉ ከአዕምሮ በላይ በሆነ ጭካኔ ተዘቅዝቀው ሲሰቀሉ በድናቸው መንገድ ከመንገድ እየተጎተተ እንኳን የሰው ልጅ ሰይጣንን የሚደነግጥበት በደል ሲፈፅሞባቸውና ከዚህም በላይ እየሆነብን ሰባኪው መንግስት እየሰበከን እዚ አድርሶናል 🥺🤒🤕
ስለዚ ነው እንግዲ ሲከፋውና ጭቆና የጠናበት ወገኔ 👉🥺" ወይ ውረድ ወይ ፍረድ " የሚል 🥺
👇
#ህግ_የማያከብር_መንግስት
#የነ_ጥጋቡና_ጠባቡ_አሸባሪ_ቡድን👹
👉 ይህ ደግሞ ሌላኛው አካል ከታች ያለ መስሎ ነገር ግን ባሻው ሰዐት ህግን እየጣሰና የንፁኋንን ደም በከንቱ እንዲፈስ ምክንያት እየሆነ የህዝብ አይን ተብሎ ከጀግና ተቆጥሮ የሚሞካሽና የሚመራቸው መንጋዎች ለሚፈፅሙት ተግባር እውቅና ተሰጥቷቸው ምስኪኑን ህዝብ ሀገር የሚያሸብሩ የነ ጥጋቡና ጠባቡ መንግስት ሲሆን
ተግባሩናና ምግባሩ ከላይ የተጠቀስኳቸውንና ሌሎች አሰቃቂ ተግባራትን የሚያስፈፅምና የሚፈፅምና በጉልበት በብዛት የሚያምን 👹አሸባሪ ቡድን👹 ነው !
#ኦርያ_ኢትዮጵያ_ማሔር_ሻላል_ሐሽ_ባዝ"
#የኢትዮጵያ_ተባዮች_ከላይዋ_ላይ_ተነሱ…..#ምርኮ_ፈጥንዋል….#ብዝበዛም_ቸኩሏል
" እኛ ኢትዮጵያዊያን ሰላም እንሻለን ህግን አክብሮ የሚያስከብር መንግስትን እንሻለን በጥቂት አሸባሪዎች ምክንያት የሰው ህይወት ረክሶ የሞት ዜና እንደ መልካም ብስራት እየተነገረ ነጋችንን በጭንቀትና በስጋት መኖር ከብዶናል በግፍ ለሞቱት ወገኖቻችን ፍትህ እንሻለን
ፍትህ !!
ፍትህ!!
#ፍትህ_ለወገኔ!!
👉 ይህ ሀሳብ የክፉዎችን ከመንገድ የወጣ ተግባርና የወገኔን ስቃይና ሞት ይልቁንም የመንግስትን ቸልተኝነትና ለማውገዝ ታስቦ አሁን እየሆነ ካለው እውነት የተቀዳ እንደሆን የሚጠፋው የሚኖር ባይጠፋም ማመኑና ለመፍትሄ መታገል አይከፋም እላለሁ "👋አበቃሁ