ማክሰኞ 19 ጃንዋሪ 2016

ዳኛቸው ወርቁ


እኛ የሳልነው ጥርስ ካልጠረሰ በኛ፣
ለኛ ዘሮች ጦስ ነው - የሕይወት መጋኛ፣
ስለዚህ ሰዎቼ - እኔ እምቧ አልኳቸው፣

ምናልባት አጥንቴ - መረቅ ቢሆናቸው።

ዳኛቸው ወ
ርቁ

ምንም አስተያየቶች የሉም:

አስተያየት ይለጥፉ