ዶክተር በላይ አበጋዝለኢትዮጵያዊያን የልብ ህሙማን በተለይም በህፃንነት እድሜያቸዉ በልብ ህመም ለሚሠቃዩወገኖች የህክምና እርዳታዉን በአገር ዉሥጥ እንዲያገኙ ለተጉትና ሌሎችንም ለጥሩ ሥራቸዉ ከጎናቸዉ በማሠለፍ ለዋሉት መልካም ሥራቸዉ ምሥጋና ሢያሥቸራቸዉ የጀግንነት ማዕረግ ያሠጣቸዋል እኛም ስለሠሩት መልካም ነገር ሁሉ እናመሠግንዎታለን ሲልም በታሪክም መልካም ቦታን ይዘዋልና "ጀግናችን ብለንዎታል"
ምንም አስተያየቶች የሉም:
አስተያየት ይለጥፉ